15/03/2026
ብልፅግናን መምረጥ የተሻለ ነገን መምረጥ ነው!
ይህ ምርጫ ለልጆቻችን የተሻለ ዕድል፣ ለወጣቶቻችን የተሻለ ተስፋ፣ ለሀገራችን ደግሞ የተሻለ እድገትን መምረጥ ማለት ነው። በአንድነት በመቆም የሕዝባችንን ራዕይ እውን እናደርጋለን።
አቶ ቴዎድሮስ ወ/ሚካኤል
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ
#ምርጫ