15/05/2026
#ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፖርቲ!!
በኮ/ቀ/ክ/ከተማ የብልጽግና ኢንስፔክሽን ስነ ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት የዘጠኝ ወር የስራ አፈፃፀም ውይይት ተደረገ!!
ግንቦት 7/2018 ዓ/ም ኮ/ክ/ከተማ የብልጽግና ኢ/ስ/ኮ/ቅ/ጽ/ቤት
በብልፅግና ፓርቲ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ኢንስፔክሽን እና ሥነ-ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም የክፍለ የወረዳዎች ኮሚሸን አመራሮች፣ በተገኙበት ውይይት አካሄደ።
በክፍለ ከተማው የሚገኙ የ11ዱም ወረዳዎች ሪፖርት መነሻ ያደረገ ውይይት የተደረገበት ሲሆን በ2018 ዓ.ም የ3ኛ ሩብ ዓመት የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች ማለትም የውስጠ ፓርቲ ዴሞክራሲን ማጎልበት ፣ በመተዳደሪያ ደንቡና በመመርያዎች ጠብቆ የአባላት መልሶ ማደራጀት ፣ የአባል ምልመላ ጥራትን ማረጋገጥ ፣ እንዲሁም ጠንካራ ተቋማት ከመፍጠርና አባላትን ከማጠናከር አንፃር የተሰሩ ስራዎችን እንዲሁም የ2018 ዓ/ም ሀገራዊ ምርጫ ያለንበትን እና የቀጣይ አቅጣጫ ጥልቅ ውይይት አካሄዷል ።
በቀጣይም ቀሪ ተግባራት ርብርብ የሚሹ ጉዳዬች ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ተብሏል።