Workine Mota

Workine Mota Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Workine Mota, Baby & children's clothing store, ገሱባ, Addis Ababa.

በዎላይታ ዞን ኦፋ ምርጫ ክልል ከዚህ ብላቴና ዉጪ አንድም ገለልተኛ ምርጫ አስፈፃሚ አልነበረም።ከምርጫ ክልሉ ኃላፊዎች በረከት አየለ እና መቅደስ ሞላ ይመቻችሁ ብቻ ለምርጫ አስፈፃሚነት መስፈ...
05/06/2026

በዎላይታ ዞን ኦፋ ምርጫ ክልል ከዚህ ብላቴና ዉጪ አንድም ገለልተኛ ምርጫ አስፈፃሚ አልነበረም።
ከምርጫ ክልሉ ኃላፊዎች በረከት አየለ እና መቅደስ ሞላ ይመቻችሁ ብቻ ለምርጫ አስፈፃሚነት መስፈርቶች አልነበሩም እንዴ?
9ኛ ክፍል ተማሪ በዝምድና አስገብተው የቦርዱን ማህተም ይዞ አታጭበረብሩም በማለት ከምርጫ ጣቢያው ሲሮጥ ፖሊስ በኃይል ደርሶ አስመልሶታል።
የሆነ ሆነው ቤተሰብ ጥንቃቄ አድርግ ባሉት እንጂ ለሎች በገንዘብ ሂሊናቸዉን ሽጠዉ የሰሩትን በቦታው ሆኖ ብቃወም ማንም አያሰገድደዉም ጀግናም ይባል ነበረ በስተመጨረሻ በዝምድናና ሽምግልና ጠቡ የለዘበበት ሁኔታ ነዉ ያለው.... ቦርዱ መረጃዎችን እንድያጣራ ትግላችን ይቀጥላል።

ሰበር ሰበር ሰበርየኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የኦፋ ምርጫ ክልልን አገደ የተቃዋሚ ፎሎቲካ ፖርቲዎች ምቹ ሰላማው ዴሞክራሲያዊ ምርጫ የለም ብለው በፖቶ እና ቢዲዮ መረጃ ባመለከቱት መሠረት ምርጫ ቦ...
28/05/2026

ሰበር ሰበር ሰበር
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የኦፋ ምርጫ ክልልን አገደ የተቃዋሚ ፎሎቲካ ፖርቲዎች ምቹ ሰላማው ዴሞክራሲያዊ ምርጫ የለም ብለው በፖቶ እና ቢዲዮ መረጃ ባመለከቱት መሠረት ምርጫ ቦርዱ የኦፋ ምርጫ ክልልን አገደ።

28/05/2026

ሰበር ሰበር ሰበር
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የኦፋ ምርጫ ክልልን አገደ የተቃዋሚ ፎሎቲካ ፖርቲዎች ምቹ ሰላማው ዴሞክራሲያዊ ምርጫ የለም ብለው በፖቶ እና ቢዲዮ መረጃ ባመለከቱት መሠረት ምርጫ ቦርዱ የኦፋ ምርጫ ክልልን አገደ ።

በወላይታ ዞን ኦፋ ምርጫ ክልል ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ሊካሄድ የነበረው ምርጫ መታገዱ ተገለጸ​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በወላይታ ዞን ኦፋ ምርጫ ክልል በመጪው ሰኔ (ወይም ግንቦት ...
27/05/2026

በወላይታ ዞን ኦፋ ምርጫ ክልል ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ሊካሄድ የነበረው ምርጫ መታገዱ ተገለጸ
​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በወላይታ ዞን ኦፋ ምርጫ ክልል በመጪው ሰኔ (ወይም ግንቦት 24/2018 ዓ.ም) ሊያካሂደው አቅዶት የነበረው ምርጫ መታገዱን አስታውቋል።
​ቦርዱ ለውሳኔው መነሻ የሆኑትን ምክንያቶች እና ምርጫው ስለሚካሄድበት ተለዋጭ ጊዜ ዝርዝር መረጃዎችን በቀጣይ ይፋ እንደሚያደርግ ይጠበቃል።
National Election Board of Ethiopia NEBE የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር - ኢትዮጵያ / Ministry of Labor and Skills- Ethiopia

 #የኦፋ ምርጫ ክልል  #ዉጤት  #ይሰረዝ ስንል  #በምክንያት ነዉ! በድምጽ መስጫዉ ዕለት በኦፋ ምርጫ ከክልል የምርጫ ቦርድ አስፈጻሚዎችና የምርጫ ጣቢያ አስፈፃሚዎች የተፈፀሙ ወንጀሎች:-...
27/05/2026

#የኦፋ ምርጫ ክልል #ዉጤት #ይሰረዝ ስንል #በምክንያት ነዉ!
በድምጽ መስጫዉ ዕለት በኦፋ ምርጫ ከክልል የምርጫ ቦርድ አስፈጻሚዎችና የምርጫ ጣቢያ አስፈፃሚዎች የተፈፀሙ ወንጀሎች:-
 የሁሉም ተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች በእጩ ወክሎች የድምጽ መስጠት ሂደት ጀምሮ ወደ ጣቢያ እንዳይገቡ ያለምንም ምክንያት መከልከል፡- ለአብነት ያህል ዛሞ ጣቢያ፣ ዛሞ-ኦኮቶ ጣቢያ፣ ኦፋ ጫዉካሬ፣ ሴሬ ኮይሻ ጣቢያ፣ ጫዉካሬ ሀ ጣቢያ፣ ጫዉካሬ ለ ጣቢያ፣ ቡሻ ቀበሌ፣ ኦፋ ኤሾ ምርጫ ጣቢያ፣ ገሱባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ጣቢያ፣ ዜራዳ ማጋኖቴ ሀ ጣቢያ፣ ማጋኖቴ ለ፣ ኦሜ ቦሎላ ኦሜ ሀ እና ለ፤ ዋራዛ ኤሾ፣ ማኬ ሀ እና ለ፣ ወዘተ
 የምርጫ አስፈጻሚዎች የመራጮች የመምረጥ መብት በመንፈግ በአብዛኛዉ እስከ ደምፅ መስጫ ማብቂያ ድረስ ራሳቸው ድምፅ እየሰጡ መቆየት፣
 ሌሊት 11፡00 ሰዓት ቀደም ብሎ ታዛቢዎች ሳይገኙ ምርጫ ጣቢያዎችን በመክፈት፤ የድምፅ አሰጣጥ ጀምሮ መገኘት፡፡ ለምሳሌ ያህል ገሱባ 02 ለ፣ ማኬ ሀ እና ለ በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች አበቱታዎችና ቅሬታዎችን አለማስተናገድ፣
 በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች የተፎካካሪ ፓርቲዎች ወኪሎች የድምጽ መስጠት ህደቱ ካበቃ በኋላ በፖሊስ፣ በምልሻዎችና በገዥዉ ፓርቲ ሹመኞች በሀይል ከጣቢያዉ ተገደዉ እንዲወጡ መደረጉ፣
 አንዳንድ ምርጫ ጣቢያዎች በፖሊስና በሚልሻ የተፎካካሪ ፓርቲ ዕጩ ወክሎች እንድደበደቡና እንድዋከቡ ተደርጓል፣
 የድምፅ ቆጠራ ጧዋት ይደረጋል በማለት ከሸኙ በኋላ የእጩ ወኪሎች ጧዋት ለቆጠራ ስመጡ በምርጫ ጣቢያዉ ምንም የድምፅ መስጫ ሳጥንም ሆነ ሰዉ አለመኖር እና ቀድመዉ ማዉጣት
 የገዥ ፓርቲ ሹመኞች፣ ቀበሌ አመራሮች እና ሚልሻዎች ድምፅ መስጫ ምስጥር ክፍል በመግባት የመራጩን ሕብረተሰብ ድምፅ መቀማት
 የመራጮችን ድምፅ በገንዘብ መግዛት ማለትም በህገ-ወጥ መንገድ ያወጡትን የመራጭ ምዝገባ ካርዶችን እድሜ ለመራጭነት ያልደረሱ ልጆች፣ ለከተማ ስራ አጥ ወጣቶች እና ዱሪዬዎችን በማደራጀት በመራጮች መዝገብ ላይ ስማቸዉ ያልተመዘገቡትን ለገዥዉ ፓርቲ እንዲጥሉ ማድረግ
 የመራጮች መዝገብ ሳይከፈት የመራጮች ወረቀት መስጠት
 በአብዛኛዉ የመግቢያ ቃለ-ጉባኤ እንዳይያዝ ከጧዋት 12፡00 ሰዓት ቀድሞ ምርጫ ጣቢያ መክፈት እና ታዛቢዎችን በመሀል በማስፈራራት በማባረር የመዝግያዉም ቃለ-ጉባኤ በሙሉ ሳይያዝ መቅረት
 በአንዳንድ ጣቢያዎች የታዛቢዎቻችንን ስልክ መቀማት
ለ) በፀጠታ ሀይሎች የተፈፀሙ ወንጀሎች
 የድምፅ መስጫ ህደት ሲጀመር እና ሲዘጋ የተፎካካሪ ፓለቲካ ፓርቲዎችን ወኪሎች በፖሊስ ሀይል አስገድዶ ማስወጣት፣ ድብደባ መፈፀም፡- ለአብነትም ያህል በካዎ ኮይሻ ወረዳ ባሉት ሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች፣ በኦፋ ወረዳ፡- ዘዋ/ኤሾ ምርጫ ጣቢያ፣ ቦላ ዋራዛ ጋማሻ ሀ እና ለ፣ መ/ጣቢያ በኦኮቶ ሴሬ ቀበሌ ቦሮዳ ዎቻ ም/ጣቢያ፣ በጋልዳ ቀበሌ በዳዌ ም/ጠቢያ፣በገሱባ ከተማ አስተዳደር በ02 ለ ም/ጣቢያ ወዘተ
 የዕጩ ተዎዳዳሪ መደብደብ፣ ለምሳሌ፡- የመኢአድ ዕጩ ተወዳዳሪ አምሳ አለቃ ጰጥሮስ ድንጋሞ መደብደብ
 የብልፅግና አመራሮችና ሹማመንት እንደፈለጉ ወደሁሉም ምርጫ ጣቢያ በመግባት ህገወጥ በሆነ መንገድ ለምርጫ አስፈጻሚዎች አመራር በመስጠት እንዲሁም በገንዘብ እና በስልጣን እንድደልቸዉ ምቹ ሁኔታን መፍጠር
 የብልፅግና ካድሬዎች የተደራጀ የማፊያ ቡድን በማደራጀት እንዲሁም በህገ-ወጥ መንገድ ሳይመዘገብ በፊት ከምርጫ ቦርድ ጸ. ቤት ጋር በመመሳጠር ያወጡትን አስር ሺ የመራጭ ካርድ በማደል አንድ መራጭ የተለያዬ የምርጫ ጣቢያዎች እየዞሩ ካርድ ሲመርጡ በታዛቢዎች

27/05/2026

ዜና መሠረተ ድንጋይ !!
በ2013 አቶ መለሰ መናንና አበባዮ ኤርምያስን ቡሉኮ ላስወለቀዉ በኦፋ ወረዳ ለጋልዳ ቀበለ ዛረ የማተለያ መስኖ መሠረተ ድንጋይ ይጣላል።
ጋልዳ አይታለልም !!

በቁጫ አልፋ ወረዳ ጫልኦ ቀበለ ተወልዶ ያደገዉ ክቡር አቶ መለሰ መና(ማራገታዉ) በገሱባ ከተማ በተካሄደዉ የምርጫ ድጋፍ ሰልፍ ላይ በድጋም አንቀላፍቶ ተገኘ። ይህ ሰዉ ላለፉት 7 አመታት በገ...
25/05/2026

በቁጫ አልፋ ወረዳ ጫልኦ ቀበለ ተወልዶ ያደገዉ ክቡር አቶ መለሰ መና(ማራገታዉ) በገሱባ ከተማ በተካሄደዉ የምርጫ ድጋፍ ሰልፍ ላይ በድጋም አንቀላፍቶ ተገኘ። ይህ ሰዉ ላለፉት 7 አመታት በገሱባ (የከተማና የገጠር) አደረጃጄት የምል ቡድን ለማደራጀት አቅዶ በመንቀሳቀሱ የሕዝብ ተቀባይነትን ማጣቱ የምታዎቅ ስሆን ለላ ተቴክ ሰዉ እንዳየወጣ አከባብዉን መካን ያደረገዉ ተቀላብዉ ዘንዶ ነዉ። በሕዝብ ዘንድ እንዳይዋረድ ከመድረኩ ጀርባ የነበረችዉን ወደ ኪዳኔ ምህረት ቤ/ክርስትያን ጠጋ ብሎ ብሳለምም እንኳን ስለሕዝብ ብሶት ያሰበችዉ ማሪያም እንደገና ጠንካራ እልቅልፍ ለቀቀችዉ። በዝህ ሳዓት ግን በነበረዉ ጭፈራና ሟንተርቦ ድምጽ አይደለም በቦታዉ ቤት ሄዶም መተኛት ከባድ ነበረ ግን ለእሱ ነገሩ ለላ አለም ሆኗል። እኔን የምያሳዝነዉ ግን ከዛረ 20 ዓመት በፍት የተሰራዉን የደቃያ ዲልድይና የጉተራ አደራሽን ሳይጎበኙ መመለሱ ነዉ። ክቡር አቶ መለሰ ከዎጋ ጎዳ ግዜ ጨምሮ በሁለት ማንኔት መታወቅያ ቁማር በወላይታ ላይ ስጫዎት የነበረ ግፈኛ ሰዉ ነበሩ። በወላይታዎች ስጠላ ወደ ታደሰ ጫፎ እና ወደ ናፍጣኛዉ ጥላሁን ከበደ ቀርቦ እኔ ገሙ ስለሆንኩኝ ይጠላሉ ይላል። በዝህ መንገድ የወላይታ ሕዝብ የክልል ጥያቄ እንድከስም ከፍተኛ ምና የተጫወተ ፀረ ዎላይታ ነዉ። ይህ እዉነት ከቅርብ ግዘ ወድህ እየተገለጠ የመጣ ብሆንም በኦፋ ክላስተር በስልጣን ሰንሰለቱ ላይ ዉስብስብ ኔትዎርክ ፈጥሮ ስለነበረ ብዙ ለሆድ ያደሩ አሽከሮች በተቃራኒዉ የሱ ገፅታ ግንባታ ሥራ ላይ እንደተሰማሩ እያዬን እንገኛለን። ያም ሆነ ይህ እመኑኝ በቅርቡ እሱም አሽከሮቹም ከዎላይታ ልብ ሙሉ በሙሉ ይፋቃሉ። እኛም ክፉ ሥራቸዉን የማጋለጥ እና የማታገል ሥራ አጠናክረን እንቀጥላለን።
(ዎላይታን የሸጠ አርፎ አይቀመጥ !!)

ክቡር ማራ ገታዉ የባለ ሁለት መለያ አቶ መለሰ መና እንኳን ታርካዊቷ ከተማ ወደ ገሱባ እንኳን ደህና መጡ !! የጋሞ ልጆችን ሰላም በላቸዉ። ቀጣይ የፓራላማ መቆየቱ መልካም የእንቅልፍ ጊዜ እ...
23/05/2026

ክቡር ማራ ገታዉ የባለ ሁለት መለያ አቶ መለሰ መና እንኳን ታርካዊቷ ከተማ ወደ ገሱባ እንኳን ደህና መጡ !! የጋሞ ልጆችን ሰላም በላቸዉ። ቀጣይ የፓራላማ መቆየቱ መልካም የእንቅልፍ ጊዜ እንድሆንሎት እንመኛለን እባኮት የደቃያ ዲልድይ እና ጉተራ አደራሹን ሳይጎበኙ እንዳይመለሱ አደራ እላለሁኝ።

👉በወላይታ ዞን የገሡባ ከተማ አስ/ር አሁናዊ የፖለቲካ ዉድቀት እና መንሲዎች!∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞፩፦ከተማው ራሱን መምራት ያልቻለ በአቶ   ሀሳብ እና ምሪት ውስጥ መቆየቱ በአሁኑ ስዓት...
03/05/2026

👉በወላይታ ዞን የገሡባ ከተማ አስ/ር አሁናዊ የፖለቲካ ዉድቀት እና መንሲዎች!
∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞
፩፦ከተማው ራሱን መምራት ያልቻለ በአቶ ሀሳብ እና ምሪት ውስጥ መቆየቱ በአሁኑ ስዓት በከተማ ያሉ ያረጁ ጊዜው ያለፈባቸው ለምርጫ ማነቆዎች ለአብነት በስድስተኛው ምርጫ የከተማው ዱርየ በየ ምርጫ ጣቢያው እየዞሩ የመራጭነት ካርድ ከአንድም እስከ አስር እየወሰዱ እንዲያውም በሞተ ሰዉ ስም ጭምር በካርድ ኮሮጆ ዉስጥ መከታታቸው የቅርብ ጊዜ ትዝብት ነው እናም እንደ ስድስተኛ ምርጫ አይነት የአሁኑ ይሆናል ብለን ተስፋ እናደርጋለን እንዲህም የሚያደርጉ በረከት እያሱ፤ ዱባለ አያኑ ፤ መልካሙ አያኑ ፤ ሲሳይ ዮሐንስ ፤ ታረቀኝ ጮምባሞ ፤ ጮራሞ ጮምባሞ ፤ ወሰን ተስፍዬ/ወሲ፤ ማቴዎስ መና ፤ አሸብር መና ፤ እና ሌሎችም አደራጆቹ መለሠ መና እና አበባየሁ ኤርምያስ ናቸዉ አሁንም ከፈለ ሞላ ፤ ጮራሞ ጮምባሞ/ሚሊዮን የከተማ እድሜ 18 ያልደረሱ ህፃናት ሰብስው በሞተር እየዞሩ ለአንድ ህፃን ከ5 - 6 ምርጫ ጣቢያ እየዞሩ ካርድ እየወሰዱ ነበር እናም ግንቦት 24 እየጠበቁ ይሆናሉ ።
፪፦ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አባላትን ለማሸማቀቅ ለቀበሌ አመራር ጥቆማ በመስጠትና አቅጣጫ በማስቀመጥ መሠረተ ልማት ማለትም በውሃ መስመር እንዲሰበር አደረጉ እና የሌላ ፓርቲ አባላት ያለምንም ጥያቄ እንዲታሰሩ አደረጉ በሌላ በኩል ፍትህ የለለው 14 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ተሰቷቸው እስር ላይ ሳሉ ከእነርሱ ጋር ለማስመሰል የታሰሩ አቶ ታመነ ጃሶን እና ሰላማዊት ሳሙኤልን የወላይታ ዞን ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊን በማናገር የፍትህ ትዕዛዝ በጎን በመተው አስፈትቶ የነዚያን እስከ 14 ቀን በማንአለብኝነት አስረዋል ይህ ብቻ አይደለም ህዝቡ ጥቆማ ተሰጥተዋል ብለው ከንጋት ቀበሌ አመራር ተጽፎ ተሰጥቶት የነበረ የሌላ ፓርቲ አባለት ብቻ ለቅመው ሸበቡ ይህ ጩሄት እና እምባ እስከ ሰማይ ድረስ ይሰማል እኛም እስከ ኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም እንቀጥላለን ።
ኢትዮጵያን እግዘብሔር ይባርክ !!!!!!!!!!!!!!!!!!

     /ቤት        /ጽ/ቤት 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭 ጉዳዩ  :- በገሱባ ከተማ አስተዳደር  ውስጥ እየተፈጸመ  ያለው የሰባዊ  መብት ጥስት ስለማሳወቅ  👉1ኛ የከተማችን ከንቲባ  የአቶ...
30/04/2026

/ቤት /ጽ/ቤት 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭 ጉዳዩ :- በገሱባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ እየተፈጸመ ያለው የሰባዊ መብት ጥስት ስለማሳወቅ 👉1ኛ የከተማችን ከንቲባ የአቶ ዴማ ኃይሌ የአፍ ብቻ ሳይሆን የልብ ኮልታፋ የሕዝብ ጥያቄ ምላሸ የመስጠት ዜዴ ለይቶ የማያውቅ ያረጀ ሀሳብ ተሸክሞ ሳያጣራ ማሰር በንፁኃን ላይ በደል ማድረስ ቀጥሏል ።
👉2ኛ የተፎካካሪ ፓርቲ አባላት ®በተላይ የኢዜማ አባላት ልዩ ጫና ቀጥሏል ።
👉3 ኛ የንጋት ቀበሌ ሕዝብ ያነሰው የመሠረተ ልማት ወሃ መብራት የመንገድ ከፈታ የዘመናት ጥያቄ ነው፣ ግን የዛሬው አመራር ምላሸ መስጠት ካልቻለ እንደ በፊቶቹ ዝም ማለት ሕዝብን ማደነባቤር ለምን አስፈለገ? ንጋት ቀበሌ ክሰተት ራሳቸው ከቀባሌ አመራር በቅንጅት ፈጽሞ የለም።
👉4ኛ የፍትህ ተቋማት ራሳቸው የብልጽግና በሽታ ተማሚ ስለመሆናቸው ስለዚህ የሚመለከታቸው አካላት ከወዲሁ ተረባርበው ተገቢ ምላሽ ካልተሰጠ ሌላ አደጋ ነው💀።
👉5ኛ አለመታደል ሆኖ የገሱባ ከተማ ያልበቁ ሰው ይቅር ራሳቸውን መምራት የማይችሉ ከአሠራር ዉጭ የሕዝብ ሀብት የምመዝብሩ በከተማ ውስጥ መሠረት ልማት ለመሥራት ፈላጎት የለላቸው ስለመሆናቸው ብልጽግና ፓርት ቢሆን ማወቅ ያለበት እውነት የገሱባ ከተማ አመራሮች በሰሞኑ የጀመሩት እንቅስቃሴ ሕዝብ ከእጃቸው ወጥተው አልቆ እርስ በርስ የመነካከስ ወጤት ነው ።ራሳቸው ርፎርም ከካንቲባ ጀምሮ የምፈልጉ ናቸው ። ሀሳባቸው ከብልጽግና ወደ ኢሃዴግ ተቀይሮ የኃላ ጉዞ ጀምሮ የቆዩ ናቸው ።

Address

ገሱባ
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Workine Mota posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share