07/09/2021
የሰው እጅ ላለማየት ብዬ ያለኝን ነገር ሁሉ አሟጥጬ ልጄን ለማትረፍ ታገልኩ ፣ አሁን ግን አቃቶኛልና ልጄን አትርፉልኝ ❗
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ልጄ ህፃን ይባላል .....እድሜውም 12 ዓመት ልጅ ሲሆን ነዋሪነቱም ነው ። ከሁለት አመት በፊት አንገቱ አካባቢ እጢ መሰል እብጠት ወጥቶበት በማየቴ በተለያዩ ሆስፒታሎች በመውሰድ ህክምና ቢደረግለትም ፣ ሕመሙ እየተባባሰ በምጣቱ የሕክምና ባለሙያዎችን በማማከር አ,አ በሚገኘው ወደ #ሆስፒታል አመራሁ !
የምርመራውም ውጤት #ካንሰር መሆኑ ቢገለፅም ፣ የካሰሩን አይነት tipe ለማወቅ ደም እና እጢው የግድ ወደ ለምርመራ መላክ ስለነበረበት አንገቱ ላይ ከወጡት 3 እጢዎች መሀከል ለሳምፕል አንዱን እጢ ወጥቶ ከደሙ ጋር በማያያዝ ወደ ህንድ ሀገር ተላከ ፣
ውጤቱም :- የነጭ የደም ሕዋስ ካንሰር ወይም በሳይንሳዊ ስሙ Classic Hodgkin Lymphoma በመባል የሚታዎቅ ሕመም እንደሆነና ፣ ህክምናውም ለረጅም ግዜ የሚሰጥ መሆኑ ተነግሮኝ ለ6 ወር ያህል ለመድሀኒቶችና ፣ ለካንሰር ሕክምናው (Chemotherapy) በወር ሁለት ግዜ ከ20 - እስከ 25 ሺህ ብር በማውጣት ፣ ያለኝን አሟጥጬ ልጄን ለማትረፍ ብጥርም አልተሳካልኝም ።
እናም እንደ አንድ ወላጅ አባት ይህን ሮጦ እንኳን ያልጠገበው ልጄን ፣ እንዲሁም ለ2 አመት ያክል ትምህርቱን አቋርጦ በህምም ምክንያት የሚሰቃየውን ልጄን ለማትረፍ ስል ወገኖቼ ፊት ለመቆም ተገድጃለሁና ፣ ባላችሁ አቅም ከጎኔ በመሆን ልጄን ትታደጉልኝ ዘንድ # እማፀናለሁ !!
፣ በእናንተ ድጋፍ ልጄ ከህመሙ ተፈውሶ እንደ እኩዮቹ ሲቦርቅ ለማየት ያብቃኝ ፣ ያብቃን ❗
❗
የባንክ አካውንት ቁጥር 👇
👉 (Minor) ዮሀንስ እዮብ ዘውዱ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
አካውንት ቁጥር - 1000425647998
❗
የወላጅ አባቱ አቶ
ስልክ ቁጥር 👇👇👇
👉 0937724127
ወላጅ እናቱ ወ/ሮ
👉 0986340118 በነዚህ ስልኮች በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ ❗