04/03/2023
ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ አመራር አባላት ቅዳሜ የካቲት 25 ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ በድርጅቱ ቢሮ ውይይት ተካሄደ :-
1. የሀገር ውስጥ ሀብት የማሰባሰብ ሥራዎች ላይ የሚያተኩር አቅጣጫ ተሰጥቶል፡፡
2. የፋሲካ(የትንሳኤ) በዓልን በማስመልከት በድርጅታችን ውስጥ ለታቀፉ እና በቤታቸው ለሚገኙ ረዳትና ደጋፊ ለሌላቸው ወገኖቻችን የድጋፍ መርሀ ግብር ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጎል ፡፡
• የተሰጣቸውን ኃላፊነት ባልተወጡ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴዎች በአዳዲስ አባላት የመተካት ስራ ተሰርቶል።