Enu Sales

Enu Sales We design and provide T-shirts, hoodies, and sweaters for birthday, anniversary, graduation etc.

ውድ ደንበኞቻችን በአዳዲስ ዲዛይን እና በልዩ ጥራት የተመረቱ የልጅ እና የአዋቂ ሙሉ ቱታዎችን፣ ቲሸርት እና ቶት ባግ ይዘን መተናል።ለየትኛውም አየር ንብረት ተስማሚ እና ምቾትን የጠበቀ:በተ...
22/08/2025

ውድ ደንበኞቻችን በአዳዲስ ዲዛይን እና በልዩ ጥራት የተመረቱ የልጅ እና የአዋቂ ሙሉ ቱታዎችን፣ ቲሸርት እና ቶት ባግ ይዘን መተናል።ለየትኛውም አየር ንብረት ተስማሚ እና ምቾትን የጠበቀ:በተለያየ ቀለም አማራጭ የተዘጋጀ።
💲💲💲ዋጋ
👉የልጅ 1-5 አመት ከ 1000 ብር
👉የልጅ 6-12አመትከ 1200 ብር
👉የአዋቂ ከ1500 ብር ጀምሮ
🛵🛵🛵 በ 200 ብር ያሉበት እናደርሣለን።
የሚፈልጉትን ደውለው ይዘዙን
☎️0989946702
☎️ 0915526878

📍አድራሻ መገናኛ
ሌሎች አማራጮች
https://t.me/btclothingstore

ቱታዎች ሲያዙ ይህን ቅድመ ተከተል ይጠቀሙ

1,ቴሌግራም ሊንክ በመጫን የመረጡትን ቱታ ወደ https://t.me/btclothing21 መላክ
2, ያዋቂ ከሆነ ቁመት እና ክብደት መላክ ካልተቻለ ሙሉ ፎቶ
3, ከ 12 ዓመት በታች ለሆኑ ልጆች እድሜ
4, አድራሻ እና ስልክ ቁጥር ያስቀምጡ።

⚠️ ማሳሰቢያ: ክፍለሃገር ላላችሁ ክፍያ ቅድሚያ ነው።

ልዩነታችን ታማኝነታችን!

እኛን ስለመረጡ እናመሰግናለን🙏

21/08/2025


ስልክ: +251989946702
091 552 6878
ብዙ አማራጮች አሉን። ይዘዙን

ለማዘዝ ከፈለጉ በ t.me/smartprint12 ይዘዙን። ወይም በስልክ ቁጥር 0915526878 ይደውሉ።
20/12/2023

ለማዘዝ ከፈለጉ በ t.me/smartprint12 ይዘዙን። ወይም በስልክ ቁጥር 0915526878 ይደውሉ።

22/11/2023
ይደውሉልን ባሉበት እናደርሳለን። ከሃገር ውጭም በፖስታ ቤት በኩል እንልካለን።ስልክ: 091552687809899467020933290280የቴሌግራም አድራሻ: t.me/enux2121
08/10/2023

ይደውሉልን ባሉበት እናደርሳለን። ከሃገር ውጭም በፖስታ ቤት በኩል እንልካለን።
ስልክ: 0915526878
0989946702
0933290280
የቴሌግራም አድራሻ: t.me/enux2121

    +251915526878+251989946702093 329 0280
22/09/2023


+251915526878
+251989946702
093 329 0280

Watch, follow, and discover more trending content.

t.me/enux2121  +251915526878+251989946702ብዙ አማራጮች አሉን። ይዘዙን እንደምርጫዎ ሰርተን እናስረክብዎታለን።አዲስ አበባ መገኛችን ነው። ክፍለ ሃገርም እንልካለን።
18/09/2023

t.me/enux2121

+251915526878
+251989946702
ብዙ አማራጮች አሉን። ይዘዙን እንደምርጫዎ ሰርተን እናስረክብዎታለን።
አዲስ አበባ መገኛችን ነው። ክፍለ ሃገርም እንልካለን።

አድራሻ: መገናኛ ቤተልሔም ፕላዛ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 511         ስልክ ቁጥሮች📲: 0933290280📲: 0915526878WhatsApp: 0915526878ለልደት፣ አኒቨርሰሪ፣ ሽርሽር እ...
16/03/2023

አድራሻ: መገናኛ ቤተልሔም ፕላዛ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 511
         ስልክ ቁጥሮች
📲: 0933290280
📲: 0915526878
WhatsApp: 0915526878

ለልደት፣ አኒቨርሰሪ፣ ሽርሽር እንዲሁም ለመዘነጫ የሚሆኑ ቱታዎችን እና ቲሸርቶችን ይፈልጋሉ? እንግዲያስ  በሚገርም ጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ አቅርበንላችኋል። ከእርሶ የሚጠበቀው ከታች ከተጠቀሱት አንዱን በመምረጥ ማዘዝ ብቻ ነው።

Follow us on
Telegram Channel: https://t.me/enusales1

Facebook: https://www.facebook.com/profile.php?id=100086689916206&mibextid=ZbWKwL

የሚፈልጉትን አይነት ቲሸርት፣ ሹራብ፣ሁዲ፣ እንዲሁም ሙሉ ቱታ ልብሶች ለተለያዩ ዝግጅቶች እንሰራለን። በራሳችን ትራንስፖርት ያሉበት ድረስ እናደርሳለን። በክልል ከተሞች ለምትኖሩም እዛው ድረስ...
30/01/2023

የሚፈልጉትን አይነት ቲሸርት፣ ሹራብ፣ሁዲ፣ እንዲሁም ሙሉ ቱታ ልብሶች ለተለያዩ ዝግጅቶች እንሰራለን። በራሳችን ትራንስፖርት ያሉበት ድረስ እናደርሳለን። በክልል ከተሞች ለምትኖሩም እዛው ድረስ እንልካለን።
ለበለጠ መረጃ በ 0933290280 ይደውሉ።
Contact me:
Follow us on
Telegram: https://t.me/enusales1
Instagram: https://instagram.com/enuzemaryam21?igshid=ZmZhODViOGI=
Tiktok: https://www.tiktok.com/

29/11/2022



አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም
ኅዳር ሃያ አንድ በዚህች ቀን የእመቤታችን የበዓልዋ መታሰቢያ ነው።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞



ኅዳር ሃያ አንድ በዚች ቀን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የበዓልዋ መታሰቢያ ነው።

"ጽዮን" ማለት "ጸወን - አምባ - መጠጊያ" ማለት ነው። አንድም በምሥጢሩ "ማሕደረ አምላክ" ማለት ነው። ጽዮን የሚለው ስም በቁሙ ለቅዱስ ዳዊት ተራራና ለኪዳኑ ጽላት ሲያገለግል በትንቢታዊ ምሥጢሩ ግን ለድንግል ማርያም ለቤተ ክርስቲያንና ለዘለዓለማዊት ርስት ያገለግላል።

እግዚአብሔር ከዘመነ አበው በሁዋላ በጊዜው ለእሥራኤላውያን ክብር፣ ሞገስ፣ አምባ የምትሆናቸውን ታቦተ ጽዮንን በቅዱስ ሙሴ አማካኝነት ሰጥቷቸዋል። (ዘጸ. 31፥18) ከዚያም ለ500 ዓመታት ከእነሱ ጋር በመሆኗ በፈጣሪና በእነሱ መካከል ድልድይ ሆና ኖራለች።

ከዚያም ባለቤቱ ሲፈቅድ በዘመነ ሳባ በቀዳማዊ ምኒልክ (እብነ መለክ-እብነ ሐኪም) አማካኝነት ወደ ኢትዮዽያ መጥታለች። እነሆ በሃገራችን የ3ሺ ዓመት ቆይታዋን ልትደፍን የቀራት ጥቂት ዓመታት ብቻ ናቸው። ጌታ እንደ ፈቀደ ቅዱስ መስቀሉንና ታቦተ ጽዮንን ይዘን ይሔው በቸርነቱ እንኖራለን።

ያም ሆኖ ታቦተ ጽዮንን መስረቅ የሚፈልጉ ብዙ ቀሳጢዎች እንዳሉ እናውቃለን። ግን አንጨነቅም። ምክንያቱም የመጣችውም የምትጠበቀውም በፈቃደ እግዚአብሔር ነውና እንጸልያለን እንጂ አንጨነቅም። በተለያየ ወሬም ራሳችንን አናማጥንም። ባለቤቱ እንድትሔድ ከፈቀደ ደግሞ ማንም ጉልበተኛ አያስቀራትም።

ታቦተ ጽዮን ብዙ ጊዜ "ጽላተ ኪዳን፣ ታቦተ ሕጉ" እየተባለች ትጠራለች። "ጽሌ" ማለት "ሰሌዳ" እንደ ማለት ሲሆን "ጽላት" ደግሞ በብዙ ቁጥር ነው። "ኪዳን" ደግሞ በፈጣሪና በሰው ልጆች መካከል ያለ "ውል - ስምምነት" ነው።

"ታቦት" ማለት "ማሕደር-ማደሪያ" እንደ ማለት ነው። ሕጉ የተጻፈባቸውን ሰላድው "ጽላት" ስንላቸው የጽላቱ ማደሪያ ደግሞ "ታቦት" ይባላል። ጽላት (ታቦትን) ያመጣ ፈጣሪ ነው። በሐዲስ ኪዳንም ምሥጢርና ሐተታ ቢኖረውም 2 ቦታ ላይ ስለ ታቦት ተጠቅሶ እናገኛለን። (2ቆሮ.6፥16 ፣ ራዕይ.11፥19)

በመጨረሻም ኅዳር ሃያ አንድ ቀን ጽዮን ማርያምን የምናከብርባቸውን ምክንያቶች እንመለከታለን።

:-
✞ ታቦተ ጽዮን (ጽላተ ኪዳን) ለሊቀ ነቢያት ቅዱስ ሙሴ መሰጠቷን እናስባለን።

✞ ታቦተ ጽዮን በምርኮ በሄደችበት በሀገረ ፍልስጤም ዳጎን የተባለ የአህዛብን ጣኦት አድቅቃ በድል የተመለሰችበትን ዕለት በማሰብ።

✞ በዘመነ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በአሚናዳብ ሠረገላ ሁና ከአቢዳራ ቤት ስትመጣ ቅዱሱ ንጉሥ በታላቅ ሐሴት በፊቷ ዘመረ። አገለገለ። ምድራዊ ክብሩን እስኪረሳ ድረስ ለታቦተ አምላክ የተቀኘላት በማሰብ።

✞ ታቦተ ጽዮን ንጉሥ ሰሎሞን ወደ ሠራላት ቤተመቅደስ በክብር የገባችበትን ዕለት በማሰብ፤

✞ የቀደሙ ነብያት ስለእመቤታችን በተለያየ አምሳል ያዩበት ለምሳሌ፦ ነብዩ ዕዝራ በሃገር መንፈሳዊት፣ ሕዝቅኤል በተዘጋች ቤተመቅደስ፣ ዘካርያስ በተቅዋመ ወርቅ ወዘተ ያዩበትን ዕለት በማሰብ፤

✞ ቀዳማዊ ምኒሊክ ከዐሥራ ሁለቱ ነገድ እስራኤል የበኩር ልጅ ጋር ሊቀ ካህናቱን አዛሪያስንና ታቦተ ጽዮንን ይዞ አክሱም የደረሰበትን ዕለት በማሰብ፤

✞ በዘመነ አፄ ባዜን (በ4 ዓ/ም አካባቢ) አማናዊት ጽዮን ድንግል ማርያም ወደ አክሱም ጽዮን በስደት መጥታ ገብታለች። በዚህ ጊዜም 2ቱ ጽዮኖች ሲገናኙ ታላቅ ብርሃን አክሱምን ውጧታልና ይህንንም በማሰብ፤

✞ በአብርሃ ወአፅብሃ ዘመነ መንግስት ክርስትና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሃይማኖት ሆኖ አዋጅ የታወጀበትን በማሠብ፤

✞ አብርሃ ወአጽብሃ በወርቅና በዕንቁ ያሠሩት ባለ አሥራ ሁለት ክፍል ቤተ መቅደስ ለመጀመሪያ ጊዜ ቅዳሴ ቤቱ የተከበረበት ዕለት በመሆኑ፤

✞ በዘጠነኛው መቶ ክፍለ ዘመን ዮዲት ጉዲት አብያተ ክርስቲያንን ስታቃጥል ታቦተ ጽዮንን ይዘው ወደ ዝዋይ ሀይቅ ከተሰደዱ በኋላ ዘመነ ሰላም ሲጀመር አክሱም በነበሩ ካህናት አስታዋሽነት ከዝዋይ ወደ አክሱም የገባችበት ዕለት በመሆኑ፤

በእነዚህ ምክንያቶች በመላው ኢትዮጵያ በተለይም በርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ከፍ ባለ መንፈሳዊ በዓል እናከብራለን።

✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:00 - 07:00
Tuesday 08:00 - 07:00
Wednesday 08:00 - 07:00
Thursday 08:00 - 07:00
Friday 08:00 - 07:00
Saturday 08:00 - 07:00
Sunday 12:00 - 06:00

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Enu Sales posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share